Quantity Surveyor
Position:
Organization: Addis Ababa City Roads Authority
Not Specified
የስራ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ እና ማኔጅመንት፣ ሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምሀርት መስክ የተመረቀ/ቀች
- የስራ ልምድ፡ 0-2 ዓመት
- ብዛት፡ 1
- የስራ ቦታ ፡ በዋናው መ/ቤት፣ አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እና ፕሮጀክቶች
- የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
- የፕሮጀክቱን በጀት በቅርብ መከታተል፣ አላስፈላጊ ወጪዎችን መቆጣጠርና የፋይናንስ አጠቃቀምን የሚገልጹ ወቅታዊ ሪፖርቶችን ማቅረብ
- ከመሐንዲሶች፣ ከአማካሪዎችና ከኮንትራክተሮች ጋር በቅንጅት በመሥራት የፕሮጀክቱ የፋይናንስና የቴክኒክ ጥራት እንዲጠበቅ ማድረግ
- ጥራቱን የጠበቀ የሥራ ዝርዝርና የመጠን መግለጫ (BOQ) ማዘጋጀትና ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ
- የኮንትራት ሰነዶችን ማዘጋጀት እና መቆጣጠር
- የህግ እና የኮንትራት መመሪያዎችን መከተል
- ከኮንትራክተሮች የሚቀርቡ የክፍያ ጥያቄዎች መመርመር እና ማረጋገጥ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት፣ የስራ ልምድ ማስረጃዎች እና መታወቂያ ዋናውንና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሳር ቤት በሚገኘው የባለስልጣኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማስታወሻ፡ ለሥራ መደቡ የተጠየቀው የሥራ ልምድ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት መሆን አለበት፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251113727389 ወይም +251113713400 ይደውሉ፡፡
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ እና ማኔጅመንት፣ ሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምሀርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - የፕሮጀክቱን በጀት በቅርብ መከታተል፣ አላስፈላጊ ወጪዎችን መቆጣጠርና የፋይናንስ አጠቃቀምን የሚገልጹ ወቅታዊ ሪፖርቶችን ማቅረብ - ከመሐንዲሶች፣ ከአማካሪዎችና ከኮንትራክተሮች ጋር በቅንጅት በመሥራት የፕሮጀክቱ የፋይናንስና የቴክኒክ ጥራት እንዲጠበቅ ማድረግ - ጥራቱን የጠበቀ የሥራ ዝርዝርና የመጠን መግለጫ (BOQ) ማዘጋጀትና ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ - የኮንትራት ሰነዶችን ማዘጋጀት እና መቆጣጠር - የህግ እና የኮንትራት መመሪያዎችን መከተል - ከኮንትራክተሮች የሚቀርቡ የክፍያ ጥያቄዎች መመርመር እና ማረጋገጥ How to Apply አመልካቾች የትምህርት፣ የስራ ልምድ ማስረጃዎች እና መታወቂያ ዋናውንና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሳር ቤት በሚገኘው የባለስልጣኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ማስታወሻ፡ ለሥራ መደቡ የተጠየቀው የሥራ ልምድ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት መሆን አለበት፡፡Deadline: May 7, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
