Office Assistant

Position:

Organization: FDRE Public Procurement and Property Authority

Not Specified

ብዛት፡1

ደመወዝ፡ 6750

የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል የጨረሰ/ች ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

የስራ ልምድ፡0 ዓመት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

- ፋይሎችን ማደራጀት እና መጠበቅ

- የስልክ ጥሪዎችን መቀበል

- ደብዳቤዎችን ማዘጋጀት

- የሰነዶች ኮፒ ማድረግ

- በበላይ ኃላፊዎች የሚሰጥ ሌላ ተያያዥ ስራዎችን መፈጸም

የማመልከቻ መመሪያ:

አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ የሰማእታት ሀውልት ፊት ለፊት በሚገኘው የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የሰው ሃብት ቢሮ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡(መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃዎች በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።

Job Requirements 8ኛ ክፍል የጨረሰ/ች ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - ፋይሎችን ማደራጀት እና መጠበቅ - የስልክ ጥሪዎችን መቀበል - ደብዳቤዎችን ማዘጋጀት - የሰነዶች ኮፒ ማድረግ - በበላይ ኃላፊዎች የሚሰጥ ሌላ ተያያዥ ስራዎችን መፈጸም How to Apply አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ የሰማእታት ሀውልት ፊት ለፊት በሚገኘው የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የሰው ሃብት ቢሮ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡(መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃዎች በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።)

Deadline: Mar 24, 2026, 12:00 AM

Location: 6 kilo

Amount: 1