Liaison Officer

Position:

Organization: Das Outsourcing Partners Service plc

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

የትምህርት ደረጃ፡

  • ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በማንኛውም የትምህርት መስክ ያለው/ያላት እና መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት

የስራ ልምድ፡

  • 1-2 ዓመት

  • በጉዳይ ማስፈፀም በቂ የስራ ልምድ ያለው/ያላት

ደመወዝ፡ በስምምነት

አድራሻ ፡ ገርጂ ኢምፔርያል አዲስ አበባ ኢትዮጲያ

የቅጥር ሁኔታ ፡ በቋሚነት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • መረጃዎችን፣ ሪፖርቶችን እና መልዕክቶችን ከተቋሙ ወደ ውጭ፣ ከውጭ ወደ ተቋሙ በወቅቱ እና በትክክል ማስተላለፍ

  • ከማንኛውም የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ጋር የሚኖሩ የተለያዩ ጉዳዮችን በቅርበት መከታተልና ማስፈጸም

  • የእንቅስቃሴዎችንና የሥራ አፈጻጸሞችን ሂደት የሚያሳዩ ወቅታዊና ሪፖርቶችን አዘጋጅቶ ለአመራሩ ማቅረብ

  • በድርጅቱና በተለያዩ ድርጅቶች መካከል ቀልጣፋ የሥራ ግንኙነት መፍጠር

  • የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴዎች ሕግን የጠበቁ መሆናቸውን ማረጋገጥ

  • ከቅርብ አለቃ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ስራዎችን ማከናወን

ክህሎቶች፡

  • ብዙ ተግባራትን እና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች በብቃት ማከናወን የሚችል/የምትችል

  • ህጋዊ ሂደቶችን እና ሰነዶችን መረዳት የሚችል/የምትችል

  • በራስ መተማመንና ራስን ችሎ የመስራት ብቃት ያለው/ያላት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ        

Job Requirements ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በማንኛውም የትምህርት መስክ ያለው/ያላት እና መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ኃላፊነቶች - መረጃዎችን፣ ሪፖርቶችን እና መልዕክቶችን ከተቋሙ ወደ ውጭ፣ ከውጭ ወደ ተቋሙ በወቅቱ እና በትክክል ማስተላለፍ - ከማንኛውም የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ጋር የሚኖሩ የተለያዩ ጉዳዮችን በቅርበት መከታተልና ማስፈጸም - የእንቅስቃሴዎችንና የሥራ አፈጻጸሞችን ሂደት የሚያሳዩ ወቅታዊና ሪፖርቶችን አዘጋጅቶ ለአመራሩ ማቅረብ - በድርጅቱና በተለያዩ ድርጅቶች መካከል ቀልጣፋ የሥራ ግንኙነት መፍጠር - የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴዎች ሕግን የጠበቁ መሆናቸውን ማረጋገጥ - ከቅርብ አለቃ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ስራዎችን ማከናወን How to Apply አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ

Deadline: Jun 19, 2026, 12:00 AM

Location:

Amount: 1