General Maintenance Worker

Position:

Organization: FDRE Public Procurement and Property Authority

Not Specified

ብዛት፡1

ደመወዝ፡ 11500

የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

የስራ መስፈርቶች

 ደረጃ 3 /10+3/ በኤሌክትሪሲቲ፤ ቧንቧና ሳኒታሪ፤ እንጨት ሥራ፤ ኮንስትራክሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር በተጨማሪም COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት

የስራ ልምድ፡4 ዓመት

የማመልከቻ መመሪያ:

አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ የሰማእታት ሀውልት ፊት ለፊት በሚገኘው የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የሰው ሃብት ቢሮ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡(መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃዎች በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።

Job Requirements ደረጃ 3 /10+3/ በኤሌክትሪሲቲ፤ ቧንቧና ሳኒታሪ፤ እንጨት ሥራ፤ ኮንስትራክሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር በተጨማሪም COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት How to Apply አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ የሰማእታት ሀውልት ፊት ለፊት በሚገኘው የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የሰው ሃብት ቢሮ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡(መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃዎች በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።)

Deadline: Mar 24, 2026, 12:00 AM

Location: 6 kilo

Amount: 1