Food Preparation Worker
Position:
Organization: Addis Ababa Bureau of Women, Children & Social Affairs
Not Specified
ብዛት፡1
ደመወዝ፡ 7159
የስራ መስፈርቶች
የት/ት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 2
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በደጃች ዉቤ አዲስ አበባ ሬስቶራንት ፊት ለፊት 1888 ህንፃ ባለው ቢሮአችን ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ ላይ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Deadline: Mar 20, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
