Position:
Organization: Ethiopian Defense University
ብዛት:1
ደምወዝ: 7424 ብር
የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት
የስራ ቦታ፡ ቢሾፍቱ
የት/ት ዝግጅቶች፡ ቴክኒክ እና ሙያ ደረጃ 3 ወይም ዲፕሎማ በጸህፈት እና የቢሮ አስተዳደር፣ ሴክረተሪያል ሳይንስ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ: 4 አመት የሰራ/ች
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቢሾፍቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሰው ኃብት አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ dhrd@etdu.edu.et በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።
Deadline: Apr 12, 2025, 12:00 AM
Location:
Amount: 1