Driver VI ( High Bed /Low Bed)
Position:
Organization: Ethiopian Engineering Corporation
Not Specified
የስራ መስፈርቶች:
የትምህርት ደረጃ፡ 10 ኛ ክፍል/12ተኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 5ተኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው
የስራ ልምድ፡ ከታወቀ የመንግስት ወይም የግል መስሪያ ቤት በተመሳሳይ የስራ መደብ 10 አመት እና ከዚያ በላይ የሰራ
ዋና ዋና ሃላፊነቶች
- ተሽከርካሪን በጥንቃቄ መንዳት
- ጭነትን መጫን፣ መውረድና መጠንቀቅ
- ከመጓጓዝ በፊትና በኋላ ተሽከርካሪ መመርመር
- የጭነት ሰነዶችን መሙላትና መያዝ
- ከሎጂስቲክስ እና ከቢሮ ጋር መግናኘት
- የመንገድ ደህንነት ህጎችን መከተል
- ቀላል የመኪና ጥገና ማድረግ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ
Job Requirements 10 ኛ ክፍል/12ተኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 5ተኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር ዋና ዋና ሃላፊነቶች - ተሽከርካሪን በጥንቃቄ መንዳት - ጭነትን መጫን፣ መውረድና መጠንቀቅ - ከመጓጓዝ በፊትና በኋላ ተሽከርካሪ መመርመር - የጭነት ሰነዶችን መሙላትና መያዝ - ከሎጂስቲክስ እና ከቢሮ ጋር መግናኘት - የመንገድ ደህንነት ህጎችን መከተል - ቀላል የመኪና ጥገና ማድረግ How to Apply አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑDeadline: May 13, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 1
