Building Rental and Marketing Officer III
Position:
Organization: Public Servants' Social Security Administration
Not Specified
የስራ መስፈርቶች፡
የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በግብይት ስራ አመራር፣ በቢዝነስ አስተዳደር ማኔጅመንት ፣ በሪል ስቴት ማኔጅመንት፣ በኢንቨስትመንት ማኔጅመንት፣ በንግድ ህግ፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ፣ በፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
ብዛት፡ 2
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ/ ዋና መ/ቤት/
ደመወዝ፡ 27799
የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት
የማመልከቻ መመሪያ፡
አመልካቾች CV፣ የልደት ዘመን የሚገልጽ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በመያዝ በዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 505 በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላቻሁ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች ዕድሜያቸው 40 ዓመት እና ከዚያ በታች መሆን ሲኖርበት ከግል ድርጅቶች የሚቀርብ የስራ ልምድ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ ከገቢዎች መ/ቤት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ የስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251111240590
Job Requirements የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ በግብይት ስራ አመራር፣ በቢዝነስ አስተዳደር ማኔጅመንት ፣ በሪል ስቴት ማኔጅመንት፣ በኢንቨስትመንት ማኔጅመንት፣ በንግድ ህግ፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ፣ በፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች CV፣ የልደት ዘመን የሚገልጽ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በመያዝ በዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 505 በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላቻሁ፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች ዕድሜያቸው 40 ዓመት እና ከዚያ በታች መሆን ሲኖርበት ከግል ድርጅቶች የሚቀርብ የስራ ልምድ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ ከገቢዎች መ/ቤት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ የስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ +251111240590Deadline: Jun 7, 2026, 12:00 AM
Location:
Amount: 2
