Branch Manager

Position:

Organization: Merkato Financial Solutions

Not Specified

ሥራው የቅርንጫፍ ሥራዎችን/እንቅስቃሴዎችን የመከታተልና የመቆጣጠር፣ እንዲሁም የአገልግሎት ጥራትን የማረጋገጥ ኃላፊነቶችን ያካትታል

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ: በማኔጅመንት ወይም በኢኮኖሚክስወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የሥራ ልምድ:  ለአዲስ አበባ 7 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤ ለደብረ ብርሃን 5 ዓመት እና ከዚያ በላይ

  • ብዛት: 6

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ እና ደብረብርሃን

  • ደመወዝ፡ አዲስ አበባ 17,000 ብር | ደብረ ብርሃን 10,000 ብር

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች ፒያሳ አሊያና ሞል (Country Mall) 1ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡

ማስታወሻ፡ ለደብረ ብርሃን አመልካቾች በዚህ ስልክ ቁጥር በመደወል ማመልከት ይችላሉ +251953809409

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0985806355/ +251970695169 ይደውሉ፡፡

Job Requirements በማኔጅመንት ወይም በኢኮኖሚክስወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ፒያሳ አሊያና ሞል (Country Mall) 1ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡ ማስታወሻ፡ ለደብረ ብርሃን አመልካቾች በዚህ ስልክ ቁጥር በመደወል ማመልከት ይችላሉ +251953809409 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0985806355/ +251970695169 ይደውሉ፡፡

Deadline: Aug 5, 2026, 12:00 AM

Location: Piassa

Amount: 6