Branch Manager
Position:
Organization: Merkato Financial Solutions
Not Specified
ሥራው የቅርንጫፍ ሥራዎችን/እንቅስቃሴዎችን የመከታተልና የመቆጣጠር፣ እንዲሁም የአገልግሎት ጥራትን የማረጋገጥ ኃላፊነቶችን ያካትታል
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ: በማኔጅመንት ወይም በኢኮኖሚክስወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
የሥራ ልምድ: ለአዲስ አበባ 7 ዓመት እና ከዚያ በላይ፤ ለደብረ ብርሃን 5 ዓመት እና ከዚያ በላይ
ብዛት: 6
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ እና ደብረብርሃን
ደመወዝ፡ አዲስ አበባ 17,000 ብር | ደብረ ብርሃን 10,000 ብር
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች ፒያሳ አሊያና ሞል (Country Mall) 1ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
ማስታወሻ፡ ለደብረ ብርሃን አመልካቾች በዚህ ስልክ ቁጥር በመደወል ማመልከት ይችላሉ +251953809409
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0985806355/ +251970695169 ይደውሉ፡፡
Job Requirements በማኔጅመንት ወይም በኢኮኖሚክስወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ፒያሳ አሊያና ሞል (Country Mall) 1ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡ ማስታወሻ፡ ለደብረ ብርሃን አመልካቾች በዚህ ስልክ ቁጥር በመደወል ማመልከት ይችላሉ +251953809409 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0985806355/ +251970695169 ይደውሉ፡፡Deadline: Aug 5, 2026, 12:00 AM
Location: Piassa
Amount: 6
