ኤሌክትሪሺያን እና የውሃና ፍሳሽ መስመር ሰራተኛ

Position:

Organization: Rebecca Real Estate

Not Specified

የስራ መስፈርቶች

የስራ ልምድ:

  • 4 አመት የስራ ልምድ ያለው

  • በኤሌክትሪክ እና ውሃ መስመር ዝርጋታ ስራና በህንጻ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሲስተም የሰራ

ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ ቦታ: አዲስ አበባ ሃያሁለት ማዞሪያ ከ ከአክሱም ሆቴል ጎን /ርብቃ ህንጻ 6ተኛ ፎቅ/ ቢሮ ስያሜ-NEW

የትጥር ሁኔታ: በቋሚነት

ብዛት: 1

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች ትክክለኛውን ማስረጃዎች በመያዝ ሃያሁለት ማዞሪያ ከአክሱም ሆቴል ጎን  /ርብቃ ህንጻ 6ተኛ ፎቅ/ ቢሮ ስያሜ-NEW በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡ 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0116611912/11 ይደውሉ፡፡

Job Requirements በኤሌክትሪክ፣ በውሃ መስመር ዝርጋት ሙያ ዲፕሎማ ያለው/ላት አግባብነት ካለው የስራ ልምድ ጋር How to Apply አመልካቾች ትክክለኛውን ማስረጃዎች በመያዝ ሃያሁለት ማዞሪያ ከአክሱም ሆቴል ጎን  /ርብቃ ህንጻ 6ተኛ ፎቅ/ ቢሮ ስያሜ-NEW በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡  ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0116611912/11 ይደውሉ፡፡

Deadline: Sep 24, 2026, 12:00 AM

Location: Hayahulet

Amount: 1